የማስፋት ስትራተጂን በመተግበር በእርሻና ተፈጥሮ ሀብት በሰብል ልማትና የሰብል ግብዓት በመጠቀም እና የተሻሻለ የእንስሳት ዝርያን በመጠቀም መኖን በማልማት እንዲሁም እንስሳቶችን የተሻሻለ አያያዝ በመያዝ ጤናን መጠበቅ ትኩረትን ያረገ የኤክስቴንሽን አገልግሎት በመስጠት ምርትና ምርታማነት ማሳደግ ብሎም አ/አደሩን የተሻለ ዋጋ ወዳላቸው የሰብልና እንስሳት ምረቶችን እንዲያመርት በማድረግ ገቢውን ማሳደግ ቀጣይነቱንም ማረጋገጥ፡፡
በ2020 ዓ/ም የከተማችንን አርሶና ከፊል አርብቶ አደሮች ውስን መሬታቸውን ፣ጉልበታቸውን እና ውስን የሆነውን ካፒታላቸውን አቀናጅቶ ዘመናዊ ግብርና ቴክኖሎጂ ውጤት ተጠቃሚ በመሆን የኤክስቴንሽን ዘዴውን በመለወጥ የእንስሳት እና የሰብል (የጓሮ አትክልት) ምርትን በማሳደግ አርሶ/አርብቶ አደሩ ገቢው አድጎ ኑሮው ተሻሽሎ የምግብ ዋስትናው በዘላቂነት ተረጋግጦና ከጠባቂነት ተላቆ ማየት
የመሬታችን ፣የጉልበታችን እና የውሃ ሀብታችንን አጠቃቀም በማሻሻልና በገበያ ተፈላጊ የሆኑ ምርቶችን በመለየት ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም በማምረት በአግባቡ በመንከባከብ እና በመጠቀም ለመኖሪያ ተስማሚ የሆነ ስነ-ምህዳር በመፍጠር የእንስሳት እና የሰብል ምርትና ምርታማነት ጥራታቸው የተመሰከረላቸው ግብዓቶችን በማቅረብና በማባዛት ሙያዊ ድጋፍ በመስጠት በአስተማማኝ ሁኔታ ምርትና ምርታማነትን እንዲጨምር ማስቻል
Modern agricultural technology and crop improvement services
Livestock improvement and animal health services
Agricultural extension and farmer training programs
Water resource management and irrigation development
Capacity building for farmers and agricultural workers
Agricultural product marketing and value chain development
For more information about our services and programs, please contact us: