በከተማችን የህግ የበላይነት ሰፍኖ የህዝቡ ሰላምና ደህንነት የተረጋገጠበት እና ከወ/ል ስጋት ነጻ የሆነ ህ/ሰብ መፍጠር የሚችል ተቋም ተፈጥሮ ማየት ነው፡፡
የቡታጅራ ከተማ ፖሊስ ህገ-መንግስታዊ ሰርአቶችን በማክበርና በማስከበር የአመራሩንና የአባላቱን አቅም በማጎልበትና ከሌሎችም የፀጥታ ሃይሎች ጋር ቅንጅታዊ አሰራር በመፍጠር የወ/ልና ትራፊክ አደጋ መከላከል እና የወ/ት/አደጋ ምርመራ አገ/ሎት እንዲሁም ሌሎች የስራ ሂደቶች በጋራ በመሆን በሁሉም ስፍራ ተደራሽ በማድረግ ህግና ስርዓትን በማስከበር የከተማችንን ሰላምና ደህንነት ማስጠበቅ ነው፡፡
ከራስ በላይ የህዝብና የሀገር ጥቅም ማስቀደም
የተስተካከለ ፖሊሳዊ ስብዕና
ለህገ-መንግሥቱ ታማኝ መሆን
በማንኛውም ፖሊሳዊ ተልዕኮ የላቀ ውጤት
For immediate police assistance or to report emergencies:
24/7 Emergency Hotline - Always Available
Ensuring public safety and crime prevention
Traffic management and accident prevention
Criminal investigation and evidence collection
Community engagement and neighborhood watch
Law enforcement and legal procedures
24/7 emergency response services
Eresha District, near Rediet Hotal Area
Erinzaf District, near Serana Hall Area
Zebidar District, near Bus station Area
Central Traffic Control Office
Always lock doors and windows. Install security systems and outdoor lighting.
Park in well-lit areas. Never leave valuables visible in your vehicle.
Be aware of your surroundings. Avoid walking alone at night in isolated areas.
Keep banking information private. Report suspicious financial activities.
Teach children about stranger danger. Know your children's whereabouts.
For non-emergency inquiries, reports, and general information: