Ethiopia Flag Federal Democratic Republic of Ethiopia

Finance Department

Our Department

Finance Department
Butajira City Administration

Finance Department

የሴክተሩ ዓላማ፣ ራዕይ፣ ተልዕኮና እሴቶች

ዓላማ

የከተማው ሀብት አድጎ ፣ ፍትሀዊ የሆነ የሀብት ድልድልና አጠቃቀም በማረጋገጥ፣ የከተማውን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እድገትን በማስፈን በ2020 ዓ-ም የህብረተሰቡ የኑሮ ደረጃ ተሻሽሎ ለማየት የሚደረገውን ከተማዊ ጥረት የሚያግዝ ተቋም ሆኖ ማየት።

ራዕይ

የከተማው ሀብት አድጎ ፣ ፍትሀዊ የሆነ የሀብት ድልድልና አጠቃቀም በማረጋገጥ፣ የከተማውን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እድገትን በማስፈን በ2020 ዓ-ም የህብረተሰቡ የኑሮ ደረጃ ተሻሽሎ ለማየት የሚደረገውን ከተማዊ ጥረት የሚያግዝ ተቋም ሆኖ ማየት።

ተልእኮ

በቁጠባ ላይ የተመሰረተ የሃብት አጠቃቀም እንዲሰፍን በማድረግ ፣የኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያ ኃሳቦችን በማመንጨት፣ግልጸኝነትና ተጠያቂነት በሰፈነበት አሰራር ዘመናዊ የእቅድ፣ የፋይናንስና የንብረት አስተዳደር ቁጥጥር ስርዓትን በመዘርጋት ፣የልማት አጋሮችን ሃብት በማስተባበር እንዲሁም በማህበራዊና የልማት ጉዳዮች ጥናቶችና ምርምሮችን በማካሄድ በከተማው ፈጣንና ቀጣይነት ያለው ልማት ተግባራዊ ማድረግ።

እሴቶች

  • የህዝብ አገልጋይነት
  • መረጃን የልማት መሣሪያችን እናደርጋለን
  • ግልጸኝነትና ተጠያቂነት እናሰፍናለን
  • ሙስናን እንጸየፋለን
  • ቁጠባን ባህል እናደርጋለን
  • ለውጤታማነት እንተጋለን
  • አርአያ እንሆናለን
  • ራስን ማብቃት፣ አዳዲስ አሠራሮችን ማወቅና መጠቀም
  • ሙያዊ ሥነ-ምግባር መላበስ
  • ልዩ ድጋፍ ለሚሹ ትኩረት መስጠት
  • ኃላፊነትን መወጣት
  • የስራ ሰአትን በአግባቡ መጠቀም
Our Services

Finance Department Services

Budget Management

City budget planning, allocation and financial management

Financial Reporting

Preparation and submission of financial reports

Revenue Collection

Management and collection of city revenues

Expenditure Control

Monitoring and controlling city expenditures

Grant Management

Management of grants and external funding

Financial Audit

Internal financial auditing and compliance

Contact Finance Department

For financial inquiries and services:

Phone: +251 XX XXX XXXX
Email: finance@butajiracity.gov.et
Location: Butajira City Administration